ግጥም........ አጋጣሚ
Saturday, December 1, 2012
ውድ
ትበላው ትጠጣው ሁሉ ውድነቱ እያስመረረህ
ከእጅ ወደአፍ ቅንጦት ሆኖ እጅና አፍህ ተኳርፈውህ
እንኳ ለመዘነጫ
…………….እንኳንስ እኔን ልትጨምር
መኖር በራሱ ተወዶብህ
እንደዚህ ስትቸገር ስትባዝን እያየሁህ
አትጨነቅ ወዳጄ ቅያሜ ‘ንኳ አይገባኝም
ከተወደዱት ተወድጄ ውዴ በለኝ አይወጣኝም፡፡
@
@
@
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment