ግጥም........ አጋጣሚ
Saturday, November 24, 2012
ደሊላ
ግዳይ እረፍርፈህ ምድረ ያዳምን ዘር
ወንድነትህ ታፍሮ ኒሻን ስትደረድር
ተዘናግተህ እንዳይሆን ጀግና ሲልህ አገር
(ግዴለም ተጠንቀቅ ስትደርስ ከኔ አጥር)
…………………..ምክንያት…………………………
የሶምሶምን እራስ መላጨት ያስቻለ
የጭኖቼ ሙቀት ዛሬም ከኔ አለ።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment