Saturday, November 24, 2012

ደሊላ


 


ግዳይ እረፍርፈህ ምድረ ያዳምን ዘር

ወንድነትህ ታፍሮ ኒሻን ስትደረድር

ተዘናግተህ እንዳይሆን ጀግና ሲልህ አገር

(ግዴለም ተጠንቀቅ ስትደርስ ከኔ አጥር)

…………………..ምክንያት…………………………

የሶምሶምን እራስ መላጨት ያስቻለ

የጭኖቼ ሙቀት ዛሬም ከኔ አለ።

No comments:

Post a Comment